JavaScript isn't enabled in your browser, so this file can't be opened. Enable and reload.
ኢየሱስ ሊቀ ካህናት የመሆን ብቃት አለው (ዕብ. 4፡14–5፡10)
ጥያቄዎቹን ከመስራትዎ በፊት ለጥናት አመቺ ጊዜ መድበው በጸሎት የጥናቱን ክፍል እና ከላይ የቀረበውን ማብራሪያ በጥንቃቄ እንዲያነቡ እንመክራለን፡፡ ጥናቱን የሚያደርጉት በቡድን ከሆነ (Bible study group)፣ በማብራሪያው ውስጥ ያሉትን የውይይት ጥያቄዎች በመጠቀም ጥናቱን ይበልጥ ፍሪያማ ማድረግ ይቻላል፡፡ በጥያቄዎቹ ላይ አስተያየት ወይም ማሻሻያ ቢኖርዎ በሚከተለው የኢ-ሜይል አድራሻ ይጻፉልን፡፡
tsegaewnet@gmail.com
መልካም የጥናት ጊዜ፡፡
Sign in to Google
to save your progress.
Learn more
* Indicates required question
1 እያንዳንዱ አማኝ (በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያምን) ካህን ነው፡፡
*
1 point
እውነት
ውሸት
2 ከጥንታዊ የአይሁዳውያን አምልኮ ዐበይት ነገሮች ውስጥ የሚመደቡትን ሁሉ ይምረጡ፡፡
*
1 point
ካህናት
ሊቀ ካህናት
ነገሥታት
የመገናኛ ድንኳን (ቤተ መቅደስ)
እንስሳት የሚሠዉበት የአምልኮ ሥርዓት
በብሉይ ኪዳን የነበረ የአምልኮ አስተዋጽኦ
Required
3 ትክክል የሆኑትን ሁሉ ይምረጡ፡፡
*
1 point
ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው እንደ መሆኑ መጠን፥ ዛሬ የሚያስቸግሩንን ነገሮች ሁሉ በሕይወት ዘመኑ ተጋፍጦ አይቷል።
በእኛና በክርስቶስ ሰብአዊነት መካከል ያለው ልዩነት አንድ ብቻ ነው። ይኸውም እኛ ኃጢአተኞች ስንሆን፥ እርሱ ኃጢአት ሠርቶ የማያውቅ መሆኑ ነው።
ኢየሱስ ሊቀ ካህናት ሊሆን የቻለው ከአሮን የዘር ሐረግ በመወለዱ ምክንያት ነበር።
በእምነታችን እየበሰልን የምንሄደው በመከራ እማካኝነት ነው።
Required
4 ወደ እግዚአብሔር የመቅረብ ድፍረታችን የሚመነጨው፣
*
1 point
ከጽድቃችን ነው
ከጾምና ጸሎታችን ነው
ከምጽዋታችን ነው
ክርስቶስ በእኛ ምትክ ካቀረበው መሥዋዕት ነው
5 ኢየሱስ ከአሮን የበለጠ ሊቀ ካህናት ከሚሆንባቸው ምክንያቶች አንዱ ኢየሱስ እንደ አሮን ሰው ብቻ ሳይሆን መለኮታዊና ኃጢአት የሌለው የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑ ነው።
*
1 point
እውነት
ውሸት
Submit
Clear form
Forms
This content is neither created nor endorsed by Google.
Report Abuse
Terms of Service
Privacy Policy
Help and feedback
Contact form owner
Help Forms improve
Report