የመመዝገቢያ ጊዜና ቦታ ፡-
1.
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
በሚለቀቅላችሁ ሊንክ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ስትመዘገቡ
የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እንዲሁም በአገልግሎት ለምትወዳደሩ 3 ወር ያልበለጠው የስራ ልምድ ደብዳቤ ማያያዝ አለባችሁ፡፡
3. ማንኛውም ተወዳዳሪ የስራ ልምድ ማቅረብ
የሚችለው ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 12ኛ ክፍል ባሉ የመንግስት ት/ቤቶች ብቻ ሲሆን የግልና የሚሲዮን የስራ ልምድ
የማይያዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
4.
ማንኛወም ተወዳዳሪ ስምና መረጃውን በኦን ላይን ሲሞላ በእግሊዝኛ ብቻ መሙላት አለበት ከዚያ ውጪ ከውድድር ይሰረዛል፡፡
5.
አንድ ተወዳዳሪ ከአንድ ትምህርት አይነት ውጪና በተደጋጋሚ የተመዘገብ ያለምንም ቅድም ሁኔታ በቀጥታ ከውድድር ውጪ
ይደረጋል፡፡
6. የመረጃ
ማጣሪያና የፈተና ጊዜን በዚሁ ድህረ ገፅ የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
ትምህርት ቢሮ