Request edit access
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር ለሚገኙ ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 8ኛ ላሉ ትምህርት ቤቶች ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከታች በተገለፁት የትምህርት ዓይነቶች መምህራንን ከዜሮ አመት እስከ መምህር የደረጃ እድገት መሰላል ድረስ የስራ ልምድ ያላቸውን አወዳድሮ በአማርኛው የትምህርት ዘርፍ መርሃ ግብር) መቅጠር ይፈልጋል፡፡
Sign in to Google to save your progress. Learn more

የመመዝገቢያ ጊዜና ቦታ ፡- 
1. ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በሚለቀቅላችሁ ሊንክ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ስትመዘገቡ የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እንዲሁም በአገልግሎት ለምትወዳደሩ 3 ወር ያልበለጠው የስራ ልምድ ደብዳቤ ማያያዝ አለባችሁ፡፡
3. ማንኛውም ተወዳዳሪ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችለው ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 12ኛ ክፍል ባሉ የመንግስት ት/ቤቶች ብቻ ሲሆን የግልና የሚሲዮን የስራ ልምድ የማይያዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
4. ማንኛወም ተወዳዳሪ ስምና መረጃውን በኦን ላይን ሲሞላ በእግሊዝኛ ብቻ መሙላት አለበት ከዚያ ውጪ ከውድድር ይሰረዛል፡፡
5. አንድ ተወዳዳሪ ከአንድ ትምህርት አይነት ውጪና በተደጋጋሚ የተመዘገብ ያለምንም ቅድም ሁኔታ በቀጥታ ከውድድር ውጪ ይደረጋል፡፡
6. የመረጃ ማጣሪያና የፈተና ጊዜን በዚሁ ድህረ ገፅ የምናሳውቅ ይሆናል፡፡

ትምህርት ቢሮ
Next
Clear form
Never submit passwords through Google Forms.
This content is neither created nor endorsed by Google. - Terms of Service - Privacy Policy

Does this form look suspicious? Report