ጠንካራ ተረካቢ ትውልድን ስለማፍራት መጠይቅ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖናዋን፣ ዶግማዋን እና ስርዕትዋን ጠብቃ በምዕራቡ አለም እንድትቀጥል የሚያስችል ተረካቢ ትውልድ ማፍራት እንዴት እንችላለን? ይህንን ዋና ጥያቄ መሰረት በማድረግ በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ጠንካራ ተረካቢ ትውልድን ለማፍራት የአጭር እና የረጅም ጊዜ እቅድ ለማውጣት ይረዳ ዘንድ ይህንን መጠይቅ ጊዜ ሰጥተው እንዲሞሉልን በቤተ ክርስቲያን ስም በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡